የንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት እንደስማቸው ኮከብ የሆኑ የሴት ተማሪዎች ክለብ ኢትዮ ዳያስፖራ ፍት ቦል ክለብ (Ethio-Diaspora
Football Club) ያዘጋጀውን ጨዋታ ከሁለት ክለብ ጋር ተጫውተው አንዱን በማሸነፍ ሌላውን
አቻ በመውጣት ለዋንጫ ጨዋታ በማለፍ ከጀርመን ቸርች (Evangelische Kreuzkirche/ German
Church School) ተማሪዎች ጋር ለዋንጫ ተጫውተው ከፍተኛ ፉክክር በማድረግ
1:0 አሸንፈው ዋንጫውን እና ሰርተፍኬት በት/ቤታቸው ስም ወስደዋል፤
ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ።




.