ዛሬ 01/11/2018 ትምህርት ቤታችን ንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ ቦሌ ክፍለ ከተማ ጎሮ አካባቢ በተካሄደው የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ላይ ከመምህራን እና ተማሪዎች ጋር ተካሂዷል።